|
About :
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከኦስትሪያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሌክሳንደር ሻለንበርግ ጋር ተወያዩ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮቹ በትግራይ ክልል በተካሄደው ህግ ማስከበር ዘመቻ፣ በህዳሴ ግድብ እና በኢትዮ ሱዳን ድንበር ጉዳይ ላይ ውይይት አድርገዋል። ዝርዝሩን ይመልከቱ፦
Sign in to comment!
|
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከኦስትሪያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሌክሳንደር ሻለንበርግ ጋር ተወያዩ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮቹ በትግራይ ክልል በተካሄደው ህግ ማስከበር ዘመቻ፣ በህዳሴ ግድብ እና በኢትዮ ሱዳን ድንበር ጉዳይ ላይ ውይይት አድርገዋል። ዝርዝሩን ይመልከቱ፦